ወደ ሮማውያን ፩
ቅዱስ ጳውሎስ እንደጻፈው / From Wikipedia, the free encyclopedia
ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶፮ - ፶፰ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ከመልዕክቶቹ ሁሉ ረዥም ይኸው ወደ ሮማውያን ነው ፣ በ፲፮ ምዕራፎች ይከፈላል ። ይህኛው ምዕራፍ ፩ ሲሆን ፴፪ ንዑስ ክፍሎችን ያካትታል ።
Quick Facts ወደ ሮማውያን ፩, አጭር መግለጫ ...
ወደ ሮማውያን ፩ | |
---|---|
አጭር መግለጫ | |
ፀሐፊ | ጳውሎስ |
የመጽሐፍ ዐርስት | ወደ ሮማውያን |
የሚገኘው | በአዲስ ኪዳን ፮ኛው መጽሐፍ |
መደብ | የጳውሎስ መልዕክት |
Close
ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ። መገለጥ ያለበት የእግዚአብሔር ቃል ስለሆነም ጻፈው ።
የሐዋርያው ጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፩